ሕዝባችንን በጨለማ ውስጥ ትተን ለዳታ ማይኒንግ ተቋማት ኃይል አንለቅም - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
ሕዝባችንን በጨለማ ውስጥ ትተን ለዳታ ማይኒንግ ተቋማት ኃይል አንለቅም - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የውሃ ግድቦች የውሃ መጠን በመቀነሱ ምክንያት ለሕዝብና ለሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪዎች የኤሌክትሪክ አቅርቦት ቅድሚያ ለመስጠት ሲባል ለዳታ ማይኒንግ ኩባንያዎች የሚቀርበውን የኃይል መጠን በ75 በመቶ መቀነሱን የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ አስታውቀዋል። ከተፈረመው ውል አንጻር የቀረበው የኃይል መጠን ወደ 23በመቶ ዝቅ ብሏል (የ75 በመቶ ቅናሽ ተደርጓል) ነው የተባለው፡፡ የውሳኔው ምክንያት ወደ ግድቦች የሚገባው የውሃ መጠን ቢያንስ በ20 በመቶ መቀነሱ እና የደረቃማ ወቅት ቅድመ ማስጠንቀቂያ መኖሩ መሆኑ ተገልጿል። ዳታ ማይኒንግ ባለፈው የበጀት ዓመት 50.37 ቢሊየን ብር ገቢ ያስገኘ ቀዳሚ ዘርፍ ቢሆንም ለሕዝብ ጥቅም ሲባል አቅርቦቱ…
Read the full story at addis_news ↗