" በዚህ ኑሮ ውድነት ዘይት ለማይገዛ የጡረታ ገንዘብ ለሀገር የለፉ ባለውለታዎች በዚህ ልክ ባይገላቱ ጥሩ ነው " - ጡረተኞች

TIKVAHETHIOPIAneutral2026-07-09 20:59:06 UTC
AdYour ad here[email protected]

" በዚህ ኑሮ ውድነት ዘይት ለማይገዛ የጡረታ ገንዘብ ለሀገር የለፉ ባለውለታዎች በዚህ ልክ ባይገላቱ ጥሩ ነው " - ጡረተኞች ‎ ‎ዛሬ በሀዋሳ ከተማ በተለያዩ ባንክ ቤቶች በር ላይ ከወትሮው በተለየ መልኩ በርከት ያለ ቁጥር ያላቸው አረጋዊያን እናቶችና አባቶች ተሰልፈው የተመለከተው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ሀዋሳ ቤተሰብ ጉዳዩን ለማጣራት ሞክሯል። ‎ ተዘዋውረን በተመለከትናቸው፣ የተለያዩ የባንክ ቅርንጫፎች በርከት ያሉ ጡረተኞች ተሰልፈውና ገሚሱም ተቀምጠው ወረፋ በመጠባበቅ ላይ የነበሩ ሲሆን የሰልፉን ምክንያትና ስላለው ሁኔታ ቲክቫህ ኢትዮጵያ አነጋግሯቸዋል። ‎ ‎ጡረተኞች እንደሚሉት ከዚህ ቀደም በየዓመቱ የጡረታ ውል ማደስና ቆጠራ ከሐምሌ ወር ጀምሮ እየተከናወነ ጎን ለጎን ክፍያው ይፈፀም እንደነበር በመግለፅ ዘንድሮ ባንኮች " ሳታሳድሱ የጡረታ ገንዘብ አይከፈላችሁም " በማለታቸው…

Read the full story at tikvahethiopia ↗
AdYour ad here[email protected]