ወታደራዊ አፈሳው ተጠናክሮ ቀጥሏል‼️

ADDIS_REPORTERneutral2026-07-19 13:48:36 UTC
AdYour ad here[email protected]

ወታደራዊ አፈሳው ተጠናክሮ ቀጥሏል‼️ በትግራይ ክልል በዛሬው ዕለት ከአዲጉዶም (ወደ መቀሌ በሚወስደው መንገድ መውጫ ላይ) ወደ ሂንታሎ ሲሄዱ የነበሩ ወጣቶች ከመኪና ላይ በግዳጅ ተወስደዋል። (የዓይን እማኝ መረጃ) @Addis_Reporter @Addis_Reporter

Read the full story at addis_reporter ↗
AdYour ad here[email protected]