የአፍሪካ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የሞት ቅጣት ሊፈጸምባቸው ስለተቃረቡ ኢትዮጵያውያን ጉዳይ ስጋቱን ገለጸ
የአፍሪካ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የሞት ቅጣት ሊፈጸምባቸው ስለተቃረቡ ኢትዮጵያውያን ጉዳይ ስጋቱን ገለጸ የአፍሪካ ሰብአዊና የሕዝቦች መብቶች ኮሚሽን (ACHPR) በሳዑዲ ዓረቢያ በሞት ቅጣት ሊፈጸምባቸው ተቃርበዋል ስለተባሉት ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ጉዳይ ስጋቱን ገልጿል። ኮሚሽኑ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ከሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት ጋር በጉዳዩ ዙሪያ እያደረገ ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት እንደሚያውቅ ገልጾ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የዜጎቹን ሕይወት ለማዳን የሚችለውን ሁሉንም የዲፕሎማሲ መንገዶች እንዲጠቀም ጠይቋል። በተጨማሪም፣ በተፈረደባቸው የሞት ቅጣቶች ላይ የሕግ እና የዲፕሎማሲ መንገዶችን በመጠቀም ማሻሻያ እንዲደረግ፣ የፍትሐዊ ፍርድ ሂደትና ዓለም አቀፍ መስፈርቶች እንዲከበሩ፣ በውጭ ያሉ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ለመጠበቅ የሕግ ድጋፍ፣ የቆንስላ አገልግሎት እና የቅድመ ጉዞ ግንዛቤ…
Read the full story at tikvahethmagazine ↗