የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ እንዲታሰሩ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጥሪ አቀረበ
የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ እንዲታሰሩ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጥሪ አቀረበ የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የምርምር፣ ተሟጋችነት፣ የፖሊሲ እና የዘመቻዎች ከፍተኛ ዳይሬክተር ኤሪካ ጉዌቫራ ሮዛስ የእስራኤል መሪ በዓለም አቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት እንዲታሰሩ ጥሪ አቅርበዋል።ሮዛስ በቅርቡ ኔታንያሁ የአሜሪካ ከተማን ቢጎበኝ እንዲታሰሩ የጠየቁትን የኒውዮርክ ከንቲባ ዞህራን ማምዳኒ የተናገሩትን አስተጋብተዋል። ሮዛስ በኤክስ ላይ በጻፉት መልዕክት “የአሜሪካ ባለስልጣናት የሰብአዊ መብቶችን ማስከበር እና የህግ የበላይነትን ማክበር አለባቸው” ሲሉ ተናግረዋል።ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በ2024 በኔታንያሁ ላይ የእስር ማዘዣ ማዉጣቱ ይታወሳል፡፡ እስራኤል በጋዛ ላይ ባካሄደችው የዘር ማጥፋት ጦርነት ወቅት የጦር ወንጀሎችን ፈጽማለች በሚል ክስ ቀርቧል። በሌላ መረጃ የእስራኤል…
Read the full story at addis_news ↗