"የኮከብ አርማ ተነስቶ እርግብ ይሁን‼"

WASULIFEneutral2026-07-26 11:19:15 UTC
AdYour ad here[email protected]

"የኮከብ አርማ ተነስቶ እርግብ ይሁን‼" የሰንደቅ ዓላማና የአርማ አማራጭ ሃሳቦች ቀረቡ‼ ​በሀገራዊ የምክክር መድረክ ላይ የተሳተፉ ንዑሳን ቡድኖች የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ፣ አርማ እና መዝሙር እንዲሁም የክልሎች ምልክቶችን በተመለከተ በርካታ አማራጭ ሃሳቦችን አቀረቡ። ​በፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ተወካይ አቶ ፈይሰል አብዱላዚዝ እንደገለጹት፣ በአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ላይ ልዩነት ባይኖርም በአርማው ላይ ግን የተለያዩ ሀሳቦች ተነስተዋል፦ ​የአርማ አማራጮች፦ አሁን ያለው የኮከብ አርማ ተነስቶ እንደ አሜሪካ ባንዲራ የሁሉም ብሔረሰቦች አርማ እንዲቀመጥ፣ ወይም የሰላም ምልክት የሆነችው «እርግብ» እንድትሆን፣ አሊያም ሁሉንም ክልሎች ሊወክል የሚችል አዲስ አርማ እንዲዘጋጅ ሀሳብ ቀርቧል። ​የክልል ባንዲራ፦ ከሀገሪቱ አንድ ሰንደቅ ዓላማ ውጭ ሌላ መኖር የለበትም የሚል…

Read the full story at wasulife ↗
AdYour ad here[email protected]