"ኢራንን ያላሸነፍነው በበጀት እጥረት ነው"የአሜሪካ ጦር

WASULIFEneutral2026-07-29 13:44:36 UTC
AdYour ad here[email protected]

"ኢራንን ያላሸነፍነው በበጀት እጥረት ነው"የአሜሪካ ጦር በአሜሪካ ኮንግረስ ምክር ቤት ውስጥ በተካሄደ የጦርነትና የበጀት ውይይት ወቅት፣ የመከላከያ መስሪያ ቤት ተወካዮች እና የሴኔት አባላት መካከል በከፍተኛ የአመራር ብቃትና የስትራቴጂ ውድቀት ዙሪያ ሞቅ ያለ ምልልስ ተደረገ። ​በውይይቱ ወቅት ሴናተር ጌሪ ፒተርስ ለመከላከያ መስሪያ ቤቱ ተወካይ ባስተላለፉት ጠንካራ ወቀሳ፣ በግንባር ላይ የሚገኙት ወታደሮች የተጣለባቸውን ኃላፊነት በላቀ ሁኔታ እየተወጡ መሆኑን ገልጸው፣ የውድቀቱ ዋና ምክንያት ግን የአመራሩ ስትራቴጂ አልባነት እንደሆነ ተናግረዋል። ​ሴናተሩ አክለውም፦ "የፖለቲካ አመራር አለን፤ ነገር ግን ጦርነቱን ማሸነፍ የሚያስችል ምንም ዓይነት የረጅም ጊዜ ዕቅድና ስትራቴጂ የላችሁም። በግንባር ላይ ያሉት ወንዶችና ሴቶች ማሸነፍ ይችላሉ፣ ነገር ግን ብቁ አመራር ያስፈልጋቸዋል"…

Read the full story at wasulife ↗
AdYour ad here[email protected]