"እድሜ ልክ - ከሰላም የራቁ"

AMHARAMASSMEDIAneutral2026-07-31 06:36:05 UTC
AdYour ad here[email protected]

"እድሜ ልክ - ከሰላም የራቁ" እራሱ ያፈርሳል፣ እራሱም ይከስሳል፣ እራሱ ጸብ ይጭራል፣ እራሱም ሰላም ፈላጊ መስሎ ይመጣል፡፡ ለግማሽ ክፍለ ዘመን የዘለቀ ውሸት፣ ለግማሽ ክፍለ ዘመን የዘለቀ የሰላም ጠልነት፣ ለግማሽ ክፍለ ዘመን የዘለቀ አስመሳይነት፤ ሀገርን መግፋት፣ ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያውያንን ማድማት፡፡ ለግማሽ ክፍለ ዘመን ከውይይት ይልቅ ጦርነትን፣ ከሰላም ይልቅ ግጭትን፣ ከእኛነት ይልቅ እኔነትን ሰብኳል፡፡ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶችን መንገድ የሚመራቸው፣ ኢትዮጵያን እንዲያደሙ የሚተባበራቸው፣ ገንጣይ እና የአስገንጣዮችን፣ ነጻ አውጭ ነን የሚሉ ቡድኖችን የሚያስተባብራቸው፣ መሳሪያ የሚያቀብላቸው፣ ከጀርባ ኾኖ የሚያዋጋቸው፣ ከሕዝብ እና ከመንግሥት በተቃራኒ የኾኑ ሃሳቦችን የሚሰጣቸው እርሱ ነው፡፡ በኢትዮጵያ የፓርቲ ፖለቲካ ታሪክ አንድነትን በመሸርሸር እና ከፋፋይ…

Read the full story at amharamassmedia ↗
AdYour ad here[email protected]