ትራምፕ ከኢራን ጋር አዲስ ድርድር ዛሬ ሰኞ እንደሚጀመር ሐሳብ አቀረቡ

ZENA24NOWneutral2026-08-03 10:19:43 UTC
AdYour ad here[email protected]

ትራምፕ ከኢራን ጋር አዲስ ድርድር ዛሬ ሰኞ እንደሚጀመር ሐሳብ አቀረቡ 👉 ኢራን በአሁኑ ወቅት ከአሜሪካ ጋር ንግግር የለም ብላለች የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ በኢራን ላይ ያቅዱት "ከፍተኛ" ጥቃት ይሆናል ብለው የገለጹትን እርምጃ ከሰረዙ በኋላ፣ ከኢራን ጋር አዲስ ድርድር ዛሬ ሰኞ እንደሚጀምር ተናግረዋል።ጥቃቱ ሲሰናዳ ስላየው መጠኑን አውቅ ነበር ሲሉ እሁድ ዕለት በ'ኤር ፎርስ ዋን' አውሮፕላን ላይ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ላይ ተናግረዋል። ትራምፕ አክለውም "ከእነሱ ጋር በድርድር መልክ እየተነጋገርን ነው። ድርድሩ ሰኞ ከሰዓት በኋላ ይጀምራል።" ብለዋል። ትራምፕ ከዚህ ቀደም የግል ንብረታቸው በሆነው ትሩዝ ሶሻል ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ፣ በአንድ ስምምነት ዋና ዋና ነጥቦች ላይ መግባባት ስለተደረሰ፣ ኢራን እና በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ የአሜሪካ አጋሮች ማንኛውንም…

Read the full story at zena24now ↗
AdYour ad here[email protected]