ይከፈላል ተብሏል‼️

ADDIS_REPORTERneutral2026-08-03 14:07:57 UTC
AdYour ad here[email protected]

ይከፈላል ተብሏል‼️ በምርጫ ቦርድ እና በምርጫ አስፈጻሚዎች መካከል ያለው የክፍያ ውዝግብ። ​በሰባተኛው አገራዊ ምርጫ የተሳተፉ የመስክ አሠልጣኞች፣ የማስተባበሪያ ኃላፊዎችና የቆጠራ አስተባባሪዎች በገቡት ውል መሠረት ሊከፈላቸው የሚገባው የአገልግሎትና የጉዞ አበል ክፍያ እንዳልተፈጸመላቸው ገለጹ። ባለሙያዎቹ ኃላፊነታቸውን በሰዓቱና በውሉ መሠረት ቢያጠናቅቁም ክፍያው በመዘገየቱ ከፍተኛ የኢኮኖሚና የሥነ ልቦና ጫና እንደደረሰባቸው በመግለጽ የቦርዱን ኃላፊዎች ለጥያቄያቸው ግዴለሽነት አሳይተዋል ሲሉ ከሰዋል። ​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ ለሪፖርተር ጋዜጣ በሰጠው ምላሽ፣ ክፍያው ከመፈጸሙ በፊት አሠልጣኞቹ በውላቸው መሠረት ሥራቸውን በአግባቡ መወጣታቸውን የማጣራትና የማረጋገጥ ሥራ መሠራት እንዳለበት አስታውቋል። ቦርዱ አክሎም ምርጫው የተካሄደው የበጀት ዓመቱ መዝጊያ ላይ…

Read the full story at addis_reporter ↗
AdYour ad here[email protected]