የራያ አላማጣ ወታደራዊ ፍጥጫ‼
የራያ አላማጣ ወታደራዊ ፍጥጫ‼ በራያ አላማጣ እና አካባቢው የህወሓት ታጣቂዎች ከፍተኛ ወታደራዊ ስምሪት በማድረጋቸው የጦርነት ስጋት ማየሉን እና ነዋሪዎች ወደ ቆቦ ከተማ በመሰደድ ላይ መሆናቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል። 📌 በጨርጨር፣ ቢሶበር እና ዋጃ መስመሮች ሰፊ የኃይል ስምሪት በመደረጉ ከተማዋ የወታደራዊ እንቅስቃሴ የበዛባት ሆናለች። 📌የጦርነት ስጋትን በመሸሽ ወደ ቆቦ የሚደረገው ስደት የቀጠለ ሲሆን፣ በከተማዋ በምሽት ተንቀሳቅሶ መኖር አለመቻሉ እና ቤት ለቤት ዝርፊያ ተስፋፋቱ ተገልጿል። 📌የትራንስፖርት እንቅስቃሴ በመቆሙ የወጣቶች ዝውውር የተገደበ ሲሆን፣ ባንኮች የጥሬ ገንዘብ እጥረት ገጥሟቸዋል::ከ2,000 ብር በላይ ማውጣት ባለመቻሉ ነዋሪዎች 10 በመቶ ኮሚሽን ከፍለው ከግለሰቦች ለመቀየር ተገደዋል ሲል የጀርመን ድመፅ ሬዲዬ ዘግቧል። #WasuMohammed…
Read the full story at wasulife ↗