"ኢትዮጵያን ሊፈታተኑ የሚሞክሩ ኃይሎችን ድባቅ የሚመታ ጀግና አየር ኃይል ተገንብቷል" - ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

WASULIFEneutral2026-08-05 07:08:45 UTC
AdYour ad here[email protected]

"ኢትዮጵያን ሊፈታተኑ የሚሞክሩ ኃይሎችን ድባቅ የሚመታ ጀግና አየር ኃይል ተገንብቷል" - ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ ​የኢፌዴሪ አየር ኃይል በሰው ኃይልና በዘመናዊ የውጊያ ቴክኖሎጂ የታነፀ፣ የትኛውንም አገራዊ ስጋት ድባቅ መምታት የሚያስችል ጠንካራ ቁመና ላይ እንደሚገኝ የአየር ኃይል አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ። ​በድሬዳዋ በሚገኘው የ3ኛ አየር ምድብ ጠቅላይ መምሪያ በተካሄደ የእውቅናና ምስጋና መርሐ-ግብር ላይ የተናገሩት አዛዡ፤ የቀጣናውን ተለዋዋጭ የኃይል አሰላለፍና የዘመኑን ፈጣን የውጊያ ስልት ታሳቢ ያደረገ ታላቅ የሪፎርም ሥራ መከናወኑን ጠቁመዋል። ​ተቋሙ የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስንና የኮሎኔል ባጫ ሁንዴን የጀግንነት ታሪክ በማደስ፣ በርካታ ብቃት ያላቸው ወጣት በራሪዎችን፣ ቴክኒሽያኖችንና የአስተዳደር ባለሙያዎችን በጥራትና በብዛት እያፈራ ይገኛል። አየር ኃይሉ…

Read the full story at wasulife ↗
AdYour ad here[email protected]