ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የSTEM ፕሮግራም የክረምት ስልጠና ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች መስጠት ጀምሯል።
ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የSTEM ፕሮግራም የክረምት ስልጠና ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች መስጠት ጀምሯል። ከስልጤ ዞን፣ ከሃላባ ዞን እና ከማረቆ ልዩ ወረዳ የተውጣጡ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ስልጠናውን በመከታተል ላይ ይገኛሉ። ስልጠናው በኤሌክትሮኒክስ፣ በኮምፒውተር፣ በኬምስትሪ እና በባዮሎጂ የትምህርት መስኮች የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል። @tikvahuniversity
Read the full story at tikvahuniversity ↗