"የኦርቶዶክስ ክርስትና እስከ ዘጠኙ ቅዱሳን መምጣት ድረስ የሕዝብ እምነት አልነበረም፤ የቤተ-መንግሥት ብቻ ነበር" የሚለው ተረክ እውነት ነውን?
"የኦርቶዶክስ ክርስትና እስከ ዘጠኙ ቅዱሳን መምጣት ድረስ የሕዝብ እምነት አልነበረም፤ የቤተ-መንግሥት ብቻ ነበር" የሚለው ተረክ እውነት ነውን? በዚህ ቪዲዮ፣ በቅርቡ በማህበራዊ ትስስር ገጾች ለተነሱ ውዝግቦች ታሪካዊ፣ አርኪኦሎጂያዊ እና የሳንቲም ጥናቶችን (Numismatics) ዋቢ በማድረግ የቀረበ ሚዛናዊ ምላሽ ይዘንላችሁ ቀርበናል። https://youtu.be/V6s1GBdHDiE
Read the full story at brook_news_ethiopia ↗