በ'ፊንቴክ' ማጭበርበር የተከሰሱ አርቲስቶች የዋስትና መብት እንዲነሳ አቃቢ ህግ ጠየቀ‼
በ'ፊንቴክ' ማጭበርበር የተከሰሱ አርቲስቶች የዋስትና መብት እንዲነሳ አቃቢ ህግ ጠየቀ‼ በ'ፊንቴክ' የማታለል ወንጀል የተከሰሱት እነ ሰራዊት ፍቅሬ ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ በፍርድ ቤት ውድቅ ተደረገ። አቃቢ ህግ ተከሳሾች እና ጠበቃቸው "እግረኛው" በተባለ ሚዲያ ቀርበው ፍርድ ቤቱ ላይ ተጽዕኖ ለማሳደር እና የፍትሕ ሂደቱን ለማዛባት ሞክረዋል ሲል፡- 📌የዋስትና መብታቸው ተነስቶ በእስር እንዲቆዩ፣ 📌በወንጀል ሕግ አንቀጽ 457 እንዲቀጡ፣ 📌የእግረኛው ሚዲያ ዘገባው ተነስቶ ይቅርታ እንዲጠየቅበት አቤቱታ አቅርቧል። ተከሳሾቹ በበኩላቸው ወደ ሚዲያ የሄዱት የተበላሸ ስማቸውን ለማደስ እንጂ ሕግ ለመጣስ እንዳልሆነ ተከራክረዋል። ፍርድ ቤቱ በቀረበው አቤቱታ ላይ ብይን ለመስጠት ለዛሬ 9 ሰዓት ቀጠሮ ይዟል።(ቲክቫህ) #WasuMohammed video 👇Like + Follow👇…
Read the full story at wasulife ↗