የጠ/ሚው አስገራሚ ንግግሮች‼

ADDIS_NEWSneutral2026-08-08 08:15:01 UTC
AdYour ad here[email protected]

የጠ/ሚው አስገራሚ ንግግሮች‼ ብዙ ስፍራዎች ኤርትራ ውስጥ በአፋን ኦሮሞ ይጠራሉ- ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ ለኦቢኤን። 📌በ1512 ዓ.ም የባሕረ ነጋሽ (የዛሬዋ ኤርትራ) ንጉሥ የነበረው 'ዶሪ' ኦሮሞ እንደነበር፣ በተጨማሪም 'ባሬንቱ' የተሰኘው ትልቅ ከተማ እና እንደ አምባ ሶይራና አምባ ደብራ ያሉ ተራራዎች ስያሜያቸው የኦሮሞ ሥረ-መሠረት እንዳለው አስረድተዋል። 📌በ1499 ዘርፀድንግል የኦሮሞ ሰራዊትን ይዞ እስከ ምፅዋ ታግሏል ብለዋል። 📌ኦሮሞ ደሙን ያላፈሰሰበት አጥንቱን ያልከሰከሰበት የኢትዮጵያ ግዛት የለም ብለዋል። 📌ኦሮሞ በታሪኩ የተቃወመው የተበላሸ አስተዳደርን እንጂ ኢትዮጵያን አይደለም ብለዋል። 📌ኦሮሞ ነፃ ወጥቷል፤ ግራ፣ ቀኝ፣ ኋላ፣ ፊት ማየት አያስፈልግም። ኦሮሞን ነፃ ለማውጣት ዛሬ መታገል ሞኝነት ነው"ሲሉ ተደምጠዋል። @Addis_News @Addis_News

Read the full story at addis_news ↗
AdYour ad here[email protected]