ከአዉሮፓ አምስት ምርጥ ሊጎች ዉስጥ በክረምቱ የተጨዋቾች ዝዉዉር ገበያ እስካሁን አንድም ተጨዋች ያላስፈረሙት የስፔኑ አትሌቲኮ ቢልባኦ እና የፈረንሳዩ ክለብ ማርሴይ ናቸዉ።

ZENA24NOWneutral2026-08-08 09:32:18 UTC
AdYour ad here[email protected]

ከአዉሮፓ አምስት ምርጥ ሊጎች ዉስጥ በክረምቱ የተጨዋቾች ዝዉዉር ገበያ እስካሁን አንድም ተጨዋች ያላስፈረሙት የስፔኑ አትሌቲኮ ቢልባኦ እና የፈረንሳዩ ክለብ ማርሴይ ናቸዉ። ማርሴይ በዚህ የዝዉዉር መስኮት እንደ ሜሰን ግሪንዉድ ፣ ፔር ኤምሪክ ኦባሚያንግ እና አድሪያን ራቢዮን የመሰሉ ወሳኝ ተጨዋቾቹን ለቅቋል። #ዳጉ_ጆርናል

Read the full story at zena24now ↗
AdYour ad here[email protected]