ሰበር ዜና‼️የህወሓት ታጣቂዎች በሸረሪና ግንባር በከፈቱት ጦርነት ሙትና ቁስለኛ ሆነው ብዛት ያለው የጦር መሳሪያዎች ተማርከዋል

NATNAELMEKONNEN21neutral2026-08-08 09:48:42 UTC
AdYour ad here[email protected]

ሰበር ዜና‼️የህወሓት ታጣቂዎች በሸረሪና ግንባር በከፈቱት ጦርነት ሙትና ቁስለኛ ሆነው ብዛት ያለው የጦር መሳሪያዎች ተማርከዋል በሸረሪና ግንባር በተካሄደ ውጊያ ከህወሓት (TPLF) ኃይሎች ከነ ትጥቃቸው ተማርከዋል:: በቀረቡት ምስሎች መሠረት፣ መሣሪያዎቹ የህወሓት ኃይሎች በፈጸሙት ጥቃት ምላሽ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት (ENDF) ባካሄደው የመልሶ ማጥቃት ዘመቻ ወቅት የተማረኩ መሆናቸው ተገልጿል።

Read the full story at natnaelmekonnen21 ↗
AdYour ad here[email protected]