ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶር) ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች-
የፖለቲካ ነጻነት ወደ ምክክር ያድጋል ምክክር ደግሞ ወደ ህግ የበላይነት ያድጋል የህግ የበላይነትን ሙሉ በሙሉ ለማረጋገጥ ህግ ሊቀረጽ ሊወጣ የሚገባው ደግሞ በምክክር ነው አሁን ምክክር እየተካሄደ ነው ከዚህ ምክክር የሚወጣው ህግ እኔንም አንተንም ሌላውንም እንዲገዛ ተደርጎ ይወጣል አንተ አባት ሆነህ ሌላው አጋር ተብሎ ሁለተኛ ተብሎ እንደዛ አይሆንም ሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች 8230 The post ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶር) ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች- appeared first on Welcome to Fana Media Corporation S.C.
Read the full story at Welcome ↗