ኮረም‼
ኮረም‼ በኮረም እናቶች ሰላም እንዲወርድ ምህላ እና ጸሎት አደረጉ‼ በኮረም አካባቢ የሚገኙ እናቶች በአካባቢው ያለውን ውጥረት እና የጦርነት ስጋት ተከትሎ ሰላም እንዲወርድና ጦርነት እንዲቀርላቸው ፈጣሪያቸውን በጸሎት እና በምህላ እየለሙ ይገኛሉ። ኮረም ከአላማጣ ወጣ ብሎ ግራ ካሶ የሚባለውን ተራራ ተሻግሮ የሚገኝ ከተማ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በአካባቢው ያለው ውጥረት ረግቦ ወደ ሙሉ ሰላም እንዲመለስ እናቶች ድምጻቸውን ወደ ፈጣሪ እያሰሙ ነው። #WasuMohammed video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4…
Read the full story at wasulife ↗