የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል የሱዳን ጦር በሚቆጣጠራቸው የተለያዩ ከተሞች የድሮን ጥቃት ፈፀመ
የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል የሱዳን ጦር በሚቆጣጠራቸው የተለያዩ ከተሞች የድሮን ጥቃት ፈፀመ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል በምህጻሩ (RSF) የሱዳን ዋና ከተማ ኻርቱምን ጨምሮ የሱዳን ጦር በሚቆጣጠራቸው የተለያዩ ከተሞች ላይ ዛሬ በሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮኖች) ጥቃት አድርሷል። የዓይን ምስክሮችና የጦር ምንጮች እንዳሉት የዛሬው ጥቃት ለወራት ከተፈጸሙት ጥቃቶች በከፍተኛ ደረጃ የተቀነባበረ ነው። ፈጥኖ ደራሹ ኃይል ኻርቱምን ፣ በኮርዶፋን የምትገኘው ኤል ኦቤይድ እና የሰሜን ሱዳን ከተሞችን አትባራን እና ኤል ዳመርን ብዛት ባለቸው ድሮኖች መደብደቡን የሱዳን ጦር ምንጭ ተናግረዋል። የሱዳን ጦር የፈጥኖ ደራሹን ኃይል አስወጥቶ መልሶ የያዛት እና ከዚህ ቀደምም የድሮን ጥቃቶች ዒላማ የሆነችው ካርቱም ለወራት አንፃራዊ መረጋጋት ሰፍኖባት ነበር። በኻርቱም ጥቃቱ የደረሰው ከማለዳው 11…
Read the full story at addis_news ↗