አዲስ አበባ በዲፕሎማሲ የደመቀችው ከተማ
አዲስ አበባ ነሐሴ 6 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖለቲካ እና የዲፕሎማሲው ዘርፍ ዓለም አቀፋዊ ገጽታዋ የሆኑት አዲስ አበባ ከተማ ዘርፈ ብዙ በርካታ መድረኮችን እያስተናገደች ትገኛለች በየዓመቱ የዓለም መሪዎች ታዋቂ ዲፕሎማቶች ተመራማሪዎች እና የተለያየ ዘርፍ ባለሙያዎች የሚጎርፉባት አዲስ አበባ ታላላቅ ዓለም አቀፍ መድረኮች በስኬት በማስተናገድ የዲፕሎማሲ አቅሟን አስተማማኝ ሰላሟን እና የኮንፈረንስ ቱሪዝም ዕድገቷን ለዓለም ማሳየት ችላለች 8230 The post አዲስ አበባ በዲፕሎማሲ የደመቀችው ከተማ appeared first on Welcome to Fana Media Corporation S.C.
Read the full story at Welcome ↗