‎"... በየትኛውም መመዘኛ የወጣቶቹ ግድያ ትክክል አይደለም ፤ እውነት ህግ ካለ ርሸና የፈጸሙ አካላት ሊጠየቁ ይገባል " - ነዋሪዎች

TIKVAHETHIOPIAneutral2026-08-13 13:55:38 UTC
AdYour ad here[email protected]

‎"... በየትኛውም መመዘኛ የወጣቶቹ ግድያ ትክክል አይደለም ፤ እውነት ህግ ካለ ርሸና የፈጸሙ አካላት ሊጠየቁ ይገባል " - ነዋሪዎች ከ13 ቀናት በፊት ‎በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ፦ ° ተመስገን ጌታቸው ° ይታገሱ አሰግደው ° ግዛው ግርማዬ የተባሉ ሶስት ወጣቶች በትራንስፖርት እየተጓዙ በነበረበት ወቅት ከመኪና እንዲወርዱ ተደርገው መገደላቸውን የሚገልፁ መረጃዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ደርሰዋል። ለ‎ቲክቫህ ኢትዮጵያ ቃላቸውን የሰጡ የአከባቢው ነዋሪዎች ፣ ከስፍራው መረጃ ደረሰን ያሉ እና አካባቢውን የሚያውቁ ታማኝ ምንጮች ሶስቱ ወጣቶች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን #አረጋግጠዋል። ‎" በአከባቢው ውጥረት ከነገሰ ውሎ አድሯል " የሚሉት አንድ የአከባቢው ነዋሪ " ላለፉት 6 ዓመታት ገደማ አበሽጌ እና አካባቢው የተረጋጋ ሰላም አልሰፈነበትም " ብለዋል። " ይህ…

Read the full story at tikvahethiopia ↗
AdYour ad here[email protected]