"ከሕወሓት ጋር ምንም ዓይነት ድርድር ሊደረግ አይገባም"
"ከሕወሓት ጋር ምንም ዓይነት ድርድር ሊደረግ አይገባም" አምባሳደር ሱሌማን ደደፎ በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሱሌማን ደደፎ ሕወሓትን ከውድቀት ለማዳን በድርድር ስም አዲስ ሩጫ መጀመሩን በመጥቀስ፣ መንግሥት ከቡድኑ ጋር ምንም ዓይነት ድርድር እንዳያደርግ አሳስበዋል። ዋና ዋና ነጥቦች፡ 📌 ሕወሓት በሚለኩሰው ጦርነት ሲሸነፍ ሁልጊዜም በድርድር አምልጦ ዳግም እንደሚደራጅና ሕዝብን ለሌላ መስዋዕትነት እንደሚዳርግ ገልጸዋል። 📌⚖️ቡድኑን በትኖ መሪዎቹን ለፍርድ ከማቅረብ ውጭ ምንም ዓይነት ድርድር ሊታሰብ እንደማይገባ በአጽንዖት ተናግረዋል። 📌🕊️ የትግራይ ሕዝብ ላለፉት አምስት አሥርተ ዓመታት ከታገተበት አፈና ነፃ የመውጣትና በሰላም የመኖር መብቱ ሊረጋገጥለት እንደሚገባ ገልጸዋል። አንባሳደሩ በተዘዋዋሪ ሌላ የነገሩን መንግስትና ህውሃት ድርድር መጀመራቸውን ነው ያ ከሆነ ደስ…
Read the full story at wasulife ↗