በትግራይ ክልል የጦርነት እንቅስቃሴ መታየቱን ተከትሎ የትግራይ እናቶች የፆሙን ወቅት ጦርነት ይብቃ፣አምላክ ታረቀን በሚል የምህላ ፀሎት እያደረጉ ይገኛሉ።

AYUZEHABESHANEWSneutral2026-08-17 06:40:03 UTC
AdYour ad here[email protected]

በትግራይ ክልል የጦርነት እንቅስቃሴ መታየቱን ተከትሎ የትግራይ እናቶች የፆሙን ወቅት ጦርነት ይብቃ፣አምላክ ታረቀን በሚል የምህላ ፀሎት እያደረጉ ይገኛሉ። ከላይ የሚታየው ምስል በአዲግራት ከተማ የተደረገ ነው። ሰላም🕊🕊🕊🕊 አዩዘሀበሻ ===================== 💎⬇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

Read the full story at ayuzehabeshanews ↗
AdYour ad here[email protected]