"የጥንቃቄ ጥሪ''

AMHARAMASSMEDIAneutral2026-08-17 08:51:13 UTC
AdYour ad here[email protected]

"የጥንቃቄ ጥሪ'' ​ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በከሰል እና ተያያዥ ጭሶች አደጋ ምክኒያት 2 ነጥብ 9 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች በዓመት ህይወታቸውን እንደሚያጡ የዓለም የጤና ድርጅት መረጃ ያሳያል። ይህ ምግብ ለመዘጋጀት በየቤታችን የምናዘወትሮው ከሰል አጠቃቀሙ ላይ ጥንቃቄ መደረግ እንዳለበት የሚያሳይ ነው። https://www.ameco.et/94664/

Read the full story at amharamassmedia ↗
AdYour ad here[email protected]