ሀገራዊ የምክክር ሂደቱን ገለልተኝነት፣ አካታችነትና ተሳትፎ በተመለከተ ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የተሰጠ መግለጫ
ሀገራዊ የምክክር ሂደቱን ገለልተኝነት፣ አካታችነትና ተሳትፎ በተመለከተ ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የተሰጠ መግለጫ በአዋጅ ቁጥር 1265/2014 የቋቋመው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሀገራዊ ምክክር በሀገራችን ዘላቂ ሰላም፣ መግባባትና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እንዲሰፍን ያለውን ከፍተኛ ሀገራዊ ፋይዳ በመገንዘብ በርካታ ተግባራትን አከናውኗል፡፡ https://www.ameco.et/94700/
Read the full story at amharamassmedia ↗