ትግራይ እንደርታ ድሮን መፈፀሙ ተሰማ‼
ትግራይ እንደርታ ድሮን መፈፀሙ ተሰማ‼ በትግራይ ክልል እንዳርታ አካባቢ ከኤርትራ ወደ ትግራይ የገባን የጦር መሳሪያ እና መሳሪያውን አጅበው የነበሩ ታጣቂዎችን ኢላማ ያደረገ የድሮን ጥቃት መፈጸሙ ተሰምቷል። ትላንት ምሽት እና ዛሬ ማለዳ በተካሄደው በዚህ ጥቃት፡- 📌የጦር መሳሪያ በጫኑ መኪኖች እና በተሰበሰቡ ታጣቂዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል። 📌ጥቃቱን ተከተሎ የተከሰተው የመሳሪያ እና ተተኳሾች ፍንዳታ ለረጅም ሰዓታት ሲሰማ እንደነበር ተጠቅሷል። የድሮን ጥቃቱ ትክክለኛ ቦታን በመጠቆም በተደረገ የተቀናጀ እንቅስቃሴ የተፈጸመ መሆኑንም የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል። #WasuMohammed video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች…
Read the full story at wasulife ↗