የባሕር በር ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ኢትዮጵያውያን በትብብር ሊሰሩ ይገባል የመዲናዋ ነዋሪዎች

WELCOMEneutral2026-08-19 06:25:13 UTC
AdYour ad here[email protected]

አዲስ አበባ ነሐሴ 12 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት ከመንግሥት የዲፕሎማሲ ጥረት በተጨማሪ ኢትዮጵያውያን በጋራ ሊቆሙ ይገባል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ነዋሪዎቹ ከፋና ዲጂታል ጋር ባደረጉት ቆይታ በውስጥ ባንዳዎች እና በውጭ ባዕዳን ፖለቲካዊ ሴራ ያጣነውን የባሕር በር ለማግኘት መንግሥት የጀመረው ጥረት የሚበረታታ ነው ብለዋል የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑት አቶ 8230 The post የባሕር በር ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ኢትዮጵያውያን በትብብር ሊሰሩ ይገባል 8211 የመዲናዋ ነዋሪዎች appeared first on Welcome to Fana Media Corporation S.C.

Read the full story at Welcome ↗
AdYour ad here[email protected]