ውሳኔ የማጽደቅ ሂደት አስተጓጎለ‼
ውሳኔ የማጽደቅ ሂደት አስተጓጎለ‼ የአዲስ አበባ ባለቤትነት አጀንዳ የምክክር ኮሚሽኑን የውሳኔ ማጽደቅ ሂደት አስተጓጎለ‼ በሀገራዊ የምክክር መድረክ ላይ የአዲስ አበባን ህጋዊ ጉዳይ በተመለከተ የቀረበውን ቃለጉባዔ መነሻ በማድረግ የተፈጠረው ውጥረት ዋና ዋና ነጥቦች እንደሚከተለው በአጭሩ ተጠቃልለዋል፦ 📌የቃለጉባዔው ይዘት፦ የአዲስ አበባ ተጠሪነት ለፌዴራል መንግሥት እንዲሆን ቢስማሙም፣ የኦሮሚያ ክልል መቀመጫ የመሆኗ ጉዳይ ላይ ግን አማራጭ ሀሳቦች ቀርበው ነበር። 📌የኦሮሚያ ተወካዮች ቅሬታ፦ የኦሮሚያ ክልል ተወካዮች አማራጭ ሀሳብ መቅረቡን በመቃወም "ይፈቀድ" ወይም "አይፈቀድ" በሚል በቀጥታ ውሳኔ እንዲሰጥበት ቅሬታ አቅርበዋል። 📌የተቃውሞው መጠን፦ ወደ 350 የሚሆኑ ተመካካሪዎች በትናንቱ ቃለጉባዔ ላይ "አንስማማም" በማለት አለመስማማታቸውን ገልጸዋል ተብሏል። 📌የኮሚሽኑ…
Read the full story at wasulife ↗