🏴አርሰናል ኢዝሪ ኮንሳ ን ከአስቶንቪላ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል
🏴አርሰናል ኢዝሪ ኮንሳ ን ከአስቶንቪላ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል £51 ሚሊዮን ፓውንድ ተጨማሪ ጥቅማጥቅም ያካተተው ውል ተፈርሟል የአርሰናል ስፖርቲንግ ዳይሬክተሩ አንድሪአ ቤርታ "ኢዝሪ በፕሪሚየር ሊግ ከሚገኙ ጥቂት ከፍተኛ ብቃትን የተላበሱ ተከላካዮች አንዱ ነው" ሲሉ አሞካሽተውታል #ዳጉ_ጆርናል
Read the full story at zena24now ↗