የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ዛሬ እንደሚጠናቀቅ ተሰምቷል‼
የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ዛሬ እንደሚጠናቀቅ ተሰምቷል‼ የኮሚሽኑ ከሥራ ቡድኖች የተረከባቸውን ምክረ ሀሳቦች አደራጅቶ:- 📌 ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ 📌ለአስፈጻሚውና 📌ለሌሎች የመንግስት አካላት ያቀርባል። በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ በመጨረሻው ሰነድ ምን ሰፈረ የሚለው በጉጉት የሚጠበቅ ሆኗል። ከሐምሌ 08 ቀን ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው ጉባኤ፤የኬኒያው ፕሬዝደንት ዊሊያም ሩቶን ጨምሮ የተጠሩ የሀገራትጨመሪዎችና ዲፕሎማቶች በሚገኙበት በፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ዛሬ ነሐሴ 16/2018 ቀን በይፋ ይጠናቀቃል ተብሏል። በአዲስ አበባ ጉዳይ የመጨረሻው ውሳኔ በግልፅ አለመታወቁ የጉባኤውን መዝጊያ በተወሰነ ደረጃ እንዳያደበዝዘው ተሰግቷል። 📌ለሀገራችሁ ስትሉ ከወር በላይ በአንድ ቦታ ተወስናችሁ በሃሳብ ትክክለኛ ነው ያላችሁትን ለኢትዮጵያ ስለሰራችሁ ተመካካሪዎች እናመሰግናለን።በትውልድ…
Read the full story at wasulife ↗