የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ማዕከል ለአንድ ወር ሲሰጥ የቆየውን የክረምት ስልጠና አጠናቋል።

TIKVAHUNIVERSITYneutral2026-08-22 06:06:41 UTC
AdYour ad here[email protected]

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ማዕከል ለአንድ ወር ሲሰጥ የቆየውን የክረምት ስልጠና አጠናቋል። የሂሳብ እና ፓይተን ኮዲንግ ስልጠና ለአንድ ወር ያህል የተከታተሉ ተማሪዎች፤ ችግር ፈች የሶፍትዌር እና የሀርድዌር ፕሮጀክቶች ለተሳታፊዎች አቅርበዋል። ተማሪዎቹ በዩኒቨርሲቲው የኢንኩቤሽን ማዕከል ገብተው ተጨማሪ ስልጠናዎችን የሚወስዱ መሆናቸውን ተገልጿል። @tikvahuniversity

Read the full story at tikvahuniversity ↗
AdYour ad here[email protected]