የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ኩባንያ እና ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ያሰለጠናቸውን የSTEM ፕሮግራም ተማሪዎች አስመርቋል።

TIKVAHUNIVERSITYneutral2026-08-22 06:06:42 UTC
AdYour ad here[email protected]

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ኩባንያ እና ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ያሰለጠናቸውን የSTEM ፕሮግራም ተማሪዎች አስመርቋል። ሰልጣኞቹ ከመላ ሀገሪቱ የተወጣጡ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች መሆናቸው ተመላክቷል። ተማሪዎቹ ላለፉት ስድስት ሳምንታት በኮዲንግ ሮቦቲክስ እና በዘመናዊ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ዘርፍ የመጀመሪያ ደረጃ ተግባራዊ ክህሎት ማግኘታቸው ተጀልጿል። @tikvahuniversity

Read the full story at tikvahuniversity ↗
AdYour ad here[email protected]