አለመግባባት የወለደው ምክክር
አዲስ አበባ ነሐሴ 15 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክሩን የወለደው ችግር ነው አለመግባባት ነው ለመግባባት ወንበር አስቦ ያስቀመጠን ልዩነት ራሱ ንግግርን ወለደ ጭቅጭቅ ጠረጴዛን አዘጋጀ የዚህ መንገድ ሥሙ ስልጡንነት ይባላል ኢትዮጵያ ሁለት ገጽ አላት አንደኛው ገጿ ላይ ክብር ጀግንነትና ነጻነት ይነበባል ሌላኛው ገጿ ደግሞ ጦርነተት መቃቃርና ረሃብ ተጽፎበታል ኢትዮጵያ ጠላቶቿን ደጋግማ አሳፍራ መልሳለች በዓድዋ 8230 The post አለመግባባት የወለደው ምክክር appeared first on Welcome to Fana Media Corporation S.C.
Read the full story at Welcome ↗