የህወሓት የሰላም ተደራዳሪ ቡድን አዲስ አበባ መግባቱ ታውቋል!
የህወሓት የሰላም ተደራዳሪ ቡድን አዲስ አበባ መግባቱ ታውቋል! የህወሓት የሰላም ተደራዳሪ ቡድን ከአፍሪካ ሕብረት አደራዳሪዎች—ኦሊሴጎን ኦባሳንጆ እና አሁሩ ኬንያታ—ጋር በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አፈጻጸም ዙሪያ ለመምከር ዛሬ አዲስ አበባ መግባቱ ተውቋል። ቡድኑ ከሰዓት በኋላ በሚደረገው ውይይት የሚሳተፍ ሲሆን፣ በመቀጠልም አደራዳሪዎቹ ለመስክ ምልከታና ለተጨማሪ ውይይት ወደ መቐለ እንደሚያመሩ ታውቋል። #WasuMohammed video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4…
Read the full story at wasulife ↗