ማንችስተር ዩናይትድ ሊጉን በሽንፈት ጀመረ

ZENA24NOWneutral2026-08-22 13:43:21 UTC
AdYour ad here[email protected]

ማንችስተር ዩናይትድ ሊጉን በሽንፈት ጀመረ ማንችስተር ዩናይትድ ከሀል ሲቲ ያደረገውን የፕሪሚየር ሊግ መክፈቻ ጨዋታ 2ለ0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል። አጃዪ እና ሜንዲ የሀል ሲቲን የማሸነፊያ ጎሎች አስቆጥረዋል። አዲስ አዳጊው ሀል ሲቲ የውድድር ዘመኑን በጣፋጫ ድል ጀምሯል። #ዳጉ_ጆርናል

Read the full story at zena24now ↗
AdYour ad here[email protected]