“ሻደይ ውበታችን ነው” የሻደይ ተጫዋቾች
“ሻደይ ውበታችን ነው” የሻደይ ተጫዋቾች የሻደይ ባሕላዊ የልጃገረዶች ጨዋታ በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰቆጣ ከተማ በድምቀት መከበሩን ቀጥሏል። የሻደይ ባሕላዊ የልጃገረዶች ጨዋታ ለዋግ ቆነጃጅቶች የመድመቂያቸው ምስጢር መኾኑን ከአሚኮ ጋር ቆይታ ያደረጉት ኪሮስ ሙሉጌታ እና ብርቱካን አወጣ ተናግረዋል። ሻደይ ራሱን የቻለ የአዘፋፈን እና የዜማ ሥርዓት ያለው መኾኑን የተናገሩት የሻደይ ተጫዋቾቹ ይህንን ባሕላዊ…
Read the full story at amharamassmedia ↗