የዘመን አቆጣጠር ተሻሻለ‼ ከዓ.ም👉ኢ.አ

WASULIFEneutral2026-08-24 06:48:44 UTC
AdYour ad here[email protected]

የዘመን አቆጣጠር ተሻሻለ‼ ከዓ.ም👉ኢ.አ የሀገራዊ የምክክር ጉባዔው ዋና ዋና ውሳኔዎችና ያልተቋጩ አጀንዳዎች ​ለ38 ቀናት ሲካሄድ የቆየውና 400 ምክረ-ሀሳቦች የቀረቡበት ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ መጠናቀቁ ተገለጸ። ከተስማሙባቸውና በልዩነት ከተያዙት መካከል ዋና ዋናዎቹ፦ ​✅ ስምምነት የተደረገባቸው፦ 📌​የዘመን አቆጣጠር፦ «ዓመተ ምህረት (ዓ.ም)» የሚለው ቀርቶ «የኢትዮጵያ አቆጣጠር (ኢ.አ)» እንዲባል፤ «ሒጅራም» እንደ ካላንደር እንዲካተት። 📌​አንቀጽ 39፦ «እስከ መገንጠል» የሚለው ድንጋጌ እንዲሰረዝ። 📌​የስራ ቋንቋ፦ አማርኛ፣ አፋን ኦሮሞ፣ ትግርኛ፣ ሶማሊኛ እና አፋርኛ የፌዴራል የስራ ቋንቋዎች እንዲሆኑ (ብሔራዊ ቋንቋ ግን ለጊዜው አያስፈልግም ተብሏል)። 📌​ውህድ ማንነት፦ ከሁለት በላይ ብሔሮች የተወለዱ ዜጎች «በውህድ ማንነት» እውቅና እንዲሰጣቸው። ​የመንግስት…

Read the full story at wasulife ↗
AdYour ad here[email protected]