ዲጂታል ቴክኖሎጂ ለታዳጊዎች ዕድል ወይስ?
ዲጂታል ቴክኖሎጂ ለታዳጊዎች ዕድል ወይስ? ባሕር ዳር: ነሐሴ 18/12/18 ዓ.ም (አሚኮ) የዲጂታል ቴክኖሎጂ መስፋፋት የሕጻናትን የመማር፣ የመጫወት እና የማኅበራዊ ግንኙነት ልምድ መሠረታዊ በኾነ መንገድ እየቀየረው ይገኛል። የተባበሩት መንግሥታት የሕጻናት መብቶች ፈንድ (ዩኒሴፍ) የቴክኖሎጂውን መልካም እድሎች እና ደኅንነትን የሚፈታተኑ ሥጋቶችን አስቀምጧል። መረጃው በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ሕጻናትን ሕይወት፣ ትምህርት እና የአዕምሮ ደኅንነት በዲጂታል ቴክኖሎጂዎች መስፋፋት ምክንያት…
Read the full story at amharamassmedia ↗