በሲሌሲያ ዳይመንድ ሊግ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸናፊ ሆኑ።
በሲሌሲያ ዳይመንድ ሊግ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸናፊ ሆኑ። በ13 ተኛ የውድድር ከተማ በሆነችው ፖላንድ ሲሌሲያ ገመቹ ጎዳና እና ፅጌ ድጉማ ባለ ድል ሆነው አጠናቀዋል። በፖላንድ ሲሊሲያ በተካሄደው የዳይመንድ ሊግ ውድድር በወንዶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል ገመቹ ጎዳና ቀዳሚ ሆኗል። በርቀቱ የተጠበቀውን የዓለምና የኦሎምፒክ ሻምፒዮኑን ሞሮኳዊ ሶፍያን ኤል ባካሊን በመብለጥ ነው ያሸነፈው ። ገመቹ ርቀቱን ለመጨረስ 8 ደቂቃ ከ02 ሰከንድ ፈጅቶበታል። በሴቶች 1500 ሜትርም…
Read the full story at amharamassmedia ↗