በረያ አዘቦ ከባድ የድሮን ጥቃት‼️
በረያ አዘቦ ከባድ የድሮን ጥቃት‼️ በዛሬው ዕለት ነሐሴ 18/2018 ዓ.ም በራያ አዘቦ ከአላማጣ ወደ ራያ ዓዘቦ መንገድ ካራ ዓዲ ሻቦ ➡️ ሩፋኤል ➡️ ዶውኣልጋ ወደ ፀሃይ መውጫ አቅጣጫ ራያ ዓዘቦ ልዩ ስሙ #ጋሳራ በተባለ ቦታ ከባድ የድሮን ድብደባ ተፈፅሟል። ህወሃት ከአራት ቀን በፊት ከባድ መሳሪያዎችን በቅጠል ሸፍኖ አስቀምጧቸው እንደነበር ምንጮች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል። [አዩዘሀበሻ] ===================== 💎⬇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
Read the full story at ayuzehabeshanews ↗