መውሊድ የመረዳዳት እና የፍቅር በዓል
መውሊድ የመረዳዳት እና የፍቅር በዓል 1 ሺህ 501ኛው የነብዩ መሐመድ ( ሰ.ዐ.ወ) የመውሊድ በዓል በጎንደር ከተማ አሥተዳደር በጀሚአልከበሪ መስጊድ እየተከበረ ነው። የጎንደር ከተማ አሥተዳደር እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ዋና ጸሐፊ ሐሰን ደሴ (ዶ.ር) የከተማ አሥተዳደሩ የክርስቲያን እና የሙስሊሙ ማኅበረሰብ አብሮ የመኖር የዘመናት ታሪክ ያለው መኾኑን ተናግረዋል። የፍቅር፣ የሰላም እና የመከባበር መገለጫ የኾነው የመውሊድ በዓል…
Read the full story at amharamassmedia ↗