#ታርጋቸውን አሳውቁ‼️

AYUZEHABESHANEWSneutral2026-08-26 16:49:59 UTC
AdYour ad here[email protected]

#ታርጋቸውን አሳውቁ‼️ በ9417 ላይ እየደወላችሁ የታርጋ ቁጥራቸውን ጥቀሱ! 👉ከታሪፍ በላይ የሚያስከፍሉ እስከ 200 አሽከርካሪዎች በየቀኑ እርምጃ እየተወሰደባቸው ነው የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አላግባብ ታሪፍ በሚጨምሩና መስመር በሚያሳጥሩ አሽከርካሪዎች ላይ የ5 ሺህ ብር ቅጣት ሊጥል ነው። ከ15 ሺህ በላይ የህዝብ ትራንስፖርቶች ቢኖሩም፣ ጥቂት የማይባሉ ግን ህዝቡን እያማረሩ ይገኛሉ። መንግሥት ጥብቅ እርምጃ ለመውሰድ ተዘጋጅቷል። 9417 ደውሉ፣ የታርጋ ቁጥራቸውን አሳውቁ!" [አዩዘሀበሻ] ===================== 💎⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

Read the full story at ayuzehabeshanews ↗
AdYour ad here[email protected]