ኤርትራውያን “ሐበሻ” አይደለንም፦ የታሪክ ምሁሩ ዴቪድ ዬህ አዲሱ የምርመራ ጽሑፍ መነጋገሪያ ሆነ

ADDIS_NEWSneutral2026-08-30 10:10:21 UTC
AdYour ad here[email protected]

ኤርትራውያን “ሐበሻ” አይደለንም፦ የታሪክ ምሁሩ ዴቪድ ዬህ አዲሱ የምርመራ ጽሑፍ መነጋገሪያ ሆነ የታሪክ ተመራማሪው ዴቪድ ዬህ “ሐበሻ” የሚለው ታሪካዊ መጠሪያ የኤርትራውያንን ብሔራዊ ማንነት ሊወክል ወይም ሊተካ አይችልም ሲሉ ባወጡት አዲስ ጽሑፍ ገለጹ። ​እንደ ዴቪድ ዬህ ማብራሪያ፣ የኤርትራ ብሔራዊ ማንነት በዘጠኙ ብሔረሰቦች (አፋር፣ ብሌን፣ ሒዳረብ/በጃ፣ ኩናማ፣ ናራ፣ ራሻይዳ፣ ሳሆ፣ ትግሬ እና ትግርኛ) ብዝሃነት ላይ የተገነባ እንጂ በአንድ ሰፊ የታሪክ መጠሪያ ስር የሚጠቃለል አይደለም። “ሐበሻ” የሚለው ቃል በታሪክ የጂኦግራፊያዊ አካባቢን የሚያመለክት እንጂ የተወሰነ ብሔርን ወይም አንድን ወጥ ህዝብ የሚገልጽ ባለመሆኑ፣ ይህን መጠሪያ በኤርትራውያን ላይ መጫን የሀገሪቱን ታሪካዊና ፖለቲካዊ ሉአላዊነት ያደበዝዛል ብሏል። ​በጽሑፉ ላይ እንደተመላከተው፣ የኤርትራ ነፃነት ትግል…

Read the full story at addis_news ↗
AdYour ad here[email protected]