ቼልሲ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝን አስፈረመ።

AMHARAMASSMEDIAneutral2026-08-30 10:42:18 UTC
AdYour ad here[email protected]

ቼልሲ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝን አስፈረመ። የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ አርጀንቲናዊውን ግብ ጠባቂ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል። ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ በቼልሲ ቤት የሁለት አመት ለመቆየት ነው ፊርማውን ያኖረው ። ቼልሲ ለማርቲኔዝ 7.5ሚሊዬን ፖውንድ ይከፍለዋል። አሰልጣኝ ዣቪ አሎንሶን የፈተነው የግብ ጠባቂ ችግር ማርቲኔዝ በሚገባ እንደሚፈታላቸው ይጠበቃል። ዳናይት ሲሳይ

Read the full story at amharamassmedia ↗
AdYour ad here[email protected]