ኢራን ፤አሜሪካ ለፈፀመችባት ጥቃት አፀፋዊ ምላሽ ሰጥቻለሁ ሰጠች።
ኢራን ፤አሜሪካ ለፈፀመችባት ጥቃት አፀፋዊ ምላሽ ሰጥቻለሁ ሰጠች። የአሜሪካው ማዕከላዊ ዕዝ (ሴንት ኮም ) የአብዮታዊ ዘቡን የባህር ውስጥ ፈንጂ አጥማጅ ኃይልን መትቻለሁ ብሏል። በላራክ ደሴት ላይ ዒላማውን የጠበቀ ጥቃት ዋሽንግተን ብትፈፅምም ቴህራን ከባድ አፀፋዊ ዕርምጃ ሰጥቻለሁ ብላለች ። የኢራን ጦር በዐረብ ኤሚሬቶች የሚገኘውን የአሜሪካን አል-ሚንሃድ የጦር ሰፈርን በሰው አልባ አውሮፕላን ደብድቧል። በዮርዳኖስ የሚገኝ የዋሽንግተን ጦር ሰፈርም ዒላማ ሆኗል። ማለዳውን በርካታ ቁጥር ያላቸውን ድሮኖች ወደ ኤሚሬቶች ልከናል በሚል የጦሩ የህዝብ ግንኙነት ክፍል መግለጫ ሰጥቷል። በጦር ሰፈሩ ላይ የአሜሪካ ኃይሎች እና ሄሊኮፕተሮች የሚገኙበት እንደሆነም ተነግሯል። በኢራኗ ላራክ ደሴት ላይ የአሜሪካ ጦር ላደረሰው ጉዳት የተሰጠ ምላሽ መሆኑንም ኢራን አፅንዖት ሰጥታለች። አዲሱ ጥቃት…
Read the full story at addis_reporter ↗